Saturday, February 1, 2014

“ውድ ኢትዮጳያ ልጆች ሰዉ አትመኑ ዘመኑም ከፍቷል በራችሁን ዝጉ!!”በለው!


“የተወደዳችሁ የኢትዮጵያ ልጆች ሆይ፣ ከቀጥተኛ የሠራዊት ጦረኛ ሸማቂ ባንዳ ይጎዳል!…ጥርሳቸው ያገጠጠ ሁሉ አይስቁም!… የተኮሳተሩም ክፉዎች አደሉም!…በውሸት ፈገግታ በሐዘናችሁ ላይ ከውስጥ የሚደሰቱትን ግን ተጠንቀቁ!…. አገባላት…አገባችለት … አተራመሳቸው!አጋጨው! …የተለየ ሀሳብ አቀረበና አፋጨው እየተባሉ መሸታ ቤት የሚያስጨበጭቡት፣ በፈቶች ቤት ልጅ እየጠበቁ ዕድሜያቸውን የሚቃትሉት ..እነ ተስፋአምካኝ አበበ …በአዳራሽና በሰልፍ ሜዳ የሚፎልለው ታዋቂው ዝነኛው ወጣቱ የሙስሊም ኦሮሞ ፓለቲካ በታኝ ጃዋር መለስ ዜናዊ…ይህ ሞን ኦሮሞ ሀገር በመፈክር ይገኝ መሰሎት የትኬቱንና ትራንስፖርት እየከፈለ ያስለፈልፈዋል ለመሆኑ የውጭ ሀገር ኦሮሞዎችን በካናዳ ትልልቅ ገበያ አዳራሽ ቲም ሆርተን ጠረጴዛ ከበው ሳይሰሩ እአወሩ እንደሚውሉ…በካናዳ ያሉትን የልመና (የድራጎት መስጫ) ቤቶች ማን እንዳጣበበ ያውቃሉን? 60ከመቶ ኦሮሞ የውሸት ፍቺ እየጠየቀ ሶስት አራት ልጅ እየፈለፈለ ባለሀብት ሆኖ ተደብቆ ሁለት ሥራ እሰራና የመንግስት ገንዘብ እየበላ ሀገር እንደሚበድል ያውቃሉን?ይህ በእያዳራሹ የምታያቸው የሜንጫ አብዮተኞች በድብቅ መኪና ጥበቃ እየሰሩ፣ የታክሲ ሥራ ማታ እየሰሩ የራሳቸውንም የታክሲ ታርጋ ያላቸው፣ የመንግስት ቤት ውስጥ ሚስቶቻቸውንና ልጆቻቸውን ደብቀው፣የሌላ ሰው ሚስት እያፋቱ ሲያባልጉ እንደሚኖሩ ታውቃላችሁ? እነኝሁ ሰዎች ኢትዮጵያ ኢንቨስተር ተብለው እንደሚያጭበረብሩ…፵/፷ ኮንደሚኒየም ቤት እየገዙ እንደሚያከራዩና/እንደሚሸጡ በሀገሩ የሚኖረውን ድሃ ኑሮን በማናር ኢኮኖሚው እንዲገለው የሚያደርጉ…ሌላውን ድሃ ህዝብ ..ሙት፣ተባላ፣ቀውጠው፣አፈንዳው፣አቃትለው፣እረደው፣እያሉ ገንዘብ እንደሚያዋጡ ያውቃሉን? ለመሆኑ እነኝህ ናቸው ሀገር የሚመሩት ሌብነትን ቅጥፈትን መሥርተው ሰዶማዊነትን ከመገንባትና ትውልድ ከማጥፋት በቀር…ሌላው አውርቶ አደር- ከባሕር ማዶ ደቻሳ እየወቃ..እሬቻ ላይ ውሃ የሚረጨውና የሚመቀረው..የገንዘብ አቁፋዳ ይዞ እነኛው ጋሎች እግር ላይ የሚወድቀው ጋልኛን… ወደ ኤርትራዊኛ…ከዚያ ወደትግሪኛ በኋላም ወደ ኢህአዴግኛ ቀጥሎ ወደ ብሔር ሔረሰቦች የሚተረጉመው ሚስጥራዊ ግንኙነቱና ፅሑፎቹ እውቅና የሚያገኙት ከሕዝቦች(ህወአት)የሆነው የኦሮሞው የጉዲፈቻ ማደጎ ተስፋዬ ግበረእባብ…በማኅበር የታቀፉና በሻቢያህወአት ወታቦ የተቀፈቀፉ ፅንፈኛ ፀረሕዝቦችን በተለያየ አቅጣጫ አሰማርቷል…ከላይ ልጅና አለቃ(አለቅላቂ) ተክሌ ይህ ፅሑፍ የራሱ እንዳልሆነ ከኦሮሞ ዝምታ! ከሰላቢው ማስታወሻ ከሰላዩ ጉዞ ላይ የተቀዳ እነደሆነ ተናግሬአለሁ አልዋሸሁም!!!እደግመዋለሁ አልዋሽም! ለምን?የካናዳ ስደተኛ መጀመሪያ የቀኝና የግራ እግሩን ጫማ አይለይምና!!!ካልጋሪ፩ ኦታዋ፪ ቶሮንቶ፫ አሜሪካ ከተሞች፬ የሚንቀዠቀዥ በከናዳ መንቀሳቀስና መዘዋወር ሙሉ መብት ቢኖርም በካናዳ ሳይንስ የአዕምሮ በሽተኞች.. ሱሰኛና ..ሴሰኞች ..አጭበርባሪዎች ይላቸዋል። ፖለቲካውም አማሳይ/ሸቃይ ይላቸዋል!።
****The Inexhaustible Eritrean Poison – On Tesfaye Gebreab (Dr. Assefa Negash ) በሚል አርዕስት ግረጌ (የሰለሙና ወጎች የሚል የጋላ የጉዲፈቻው ወሬ ተያይዞ ቀርቧል)
***አንድ ቀን ግን ያለቀጠሮ በአጋጣሚ አስመራ እህል ተራ ተገናኘን። ሳያየኝ ከጀርባው እንደ ቀዌሳ ድምፅ አጥፍቼ ተጠጋሁት፣ ( ለመሆኑ ማን ከማን ጋር ይሰራል..ይሳረራል..ይሰረስራል…ለመሆኑ ጆሌ ቢሸፍቱ ፓርላማ ይውላልን?)
“ግንቦት 7 እህል ተራ ምን ያደርጋል?” ብዬ ስናገር ፈጥኖ ዞረ።
እኔ መሆኔን ሲያውቅ ወቅታዊ ቀልድ ቀለደ፣
“እየሰለልከኝ ነው እንዴ?”
በጣም ስቄ መልስ ሰጠሁ፣
“አለማችን የምትመራው በስለላ ተቋማት ነው።”
ከዚህ ሁሉ የፉገራ ዴሞክራሲና የቁጭ በሉ ምርጫ
በሁዋላ እንኳ፣ ኢትዮጵያ ፈንጂ ላይ የተቀመጠች አገር መሆኗ እውነት ሆኖአል። የአንድነት ሃይሎች ራሳቸው
በአንድ የአመለካከት መስመር ላይ አይጓዙም። በብሄር የተደራጁ ወገኖችም ቢሆኑ ግባቸው ለየቅል ነው።
ህወሃት፣ ኦነግ እና ግንቦት 7 ከፊታችን አሉ እንበል። በርግጥ አርበኞች ግንባር፣ ኦብነግ፣ መድረክ፣ ዴምሕት፣ ኢህአፓ እያሉ መቀጠልም ይቻል ይሆናል። የመጪውን ዘመን የሃይል አሰላለፍ ለመተንበይ የፖለቲካ ድርጅቶች በይፋ በሚታወቅ ፕሮግራማቸው ሳይሆን፣ በድብቁ እና በእውነተኛው አመለካከታቸው ለያይቶ ማየቱ ይበጃል።***(ጋሶ ጊዳዳ..ቡልቻ ደመቅሳ…ሊ/ጠበብት በየነ ጴጥሮስ ጃዋር መሀመድ፣ተስፋሚካኤል አበበ፣ ሌንጮ ለታ ቃለ ምልስ ሄዳችሁ አንብቡ…አድምጡ!)ህወአት/ኢህአዴግ ኮፒ ፔስት! አንድነት ፓርቲና አመራረሮች ባማራ ተፈርጀዋል አጣብቂኝ ውስጥ ናቸው!!። የተጠመደላቸውን መጥመድ ተመልከቱ **” በቅርብ ከማውቃቸው የኦነግ አባላት ጋርም በጉዳዩ ላይ ተወያይተንበታል። ጉዳዩ ሲጀመር “ኦሮሚያን መገንጠል የመጨረሻ ግብ መሆን የለበትም።” ይላሉ። በአንፃሩ ደግሞ “ኢትዮጵያን ጠቅልለን የመግዛት ፍላጎት የለንም” ይላሉ። በዚህ መካከል “የደቡብ ኢትዮጵያ” አሳብ ብቅ ይላል። የኦሮሞ ህዝብ ከደቡብ እና ከምእራብ ህዝቦች ጋር ተመሳሳይ የጭቆና ታሪክ አለው። ኢትዮጵያ የሚለው ስም “ጠይም” ወይም “ጥቁር” ማለት ከሆነ ደግሞ ቃሉ ለኦሮሞና ለደቡቦች ይቀርባል። ስለዚህ ከደቡብ ብሄረሰቦች፣ ከኦጋዴኖች፣ ከወሎ፣ ከሃረሪዎች፣ ከቤኒሻንጉልና ጋምቤላ ጋር ግንባር በመፍጠር፣ ዋና ከተማቸውን “ፊንፊኔ” በማድረግ “ደቡብ ኢትዮጵያ” የተባለች አገር መመስረት እንደሚችሉ ይናገራሉ። ይህ አሳብ ከእነ ሌንጮ ለታ አዲስ እንቅስቃሴ ጋር ይቀራረባል።!
***ሶስተኛው ግንባር “የአንድነት ሃይሎች” በአብዛኛው የአማራዎች ሲሆን፣ ከተለያዩ ብሄር ብሄረሰቦች ተቀላቅለው የተወለዱትን፣ ማለትም “ኢትዮጵያዊ” መባሉን ብቻ የሚመርጡትንም ጨምሮ ያቀፈ ነው። አማራ ያልሆኑ እንደ ቡልቻ ደመቅሳ፣ነጋሶ ጊዳዳ፣ ሃይሉ አርአያ እና በየነ ጴጥሮስ ያሉ የፖለቲካ ሰዎች የሚመሯቸው ድርጅቶችም ከአንድነት ሃይሎች ማእቀፍ ውስጥ ይካተታሉ።መረራ ጉዲናት ክክለኛው አቋሙ በግልፅ አይታወቅም። ከሁለቱም ተቃራኒ ሃይሎች ጋር ተግባብቶ ዘልቆአል። የአንድነት ሃይሎች “የኢትዮጵያን የቀድሞ የግዛት ክልልና አደረጃጀት እንደነበረ አስጠብቀን፣ አማርኛ የመግባቢያ ብሄራዊ ቋንቋችን ሆኖ፣ ኢትዮጵያውያን ተብለን በጋራ መኖር እንችላለን”ይላሉ። በጥቅሉ ሲታይ የቀድሞው ቅንጅት እና ኢህአፓ የዚህ አመለካከት ዋነኛ ባለቤት ሊባሉ ይችላሉ።>>>>
****“ዱጋሳ በከኮን የማያውቅ፣ በሌንጮ ለታ ይደነግጣል!” እንዲሉ እኔ ስለራሴ እስከማውቀው የአማራ ህዝብ ባለውለታ ስለመሆኔ ነው። ሊመጣ የሚችለውን አደጋ፣ በርግጥም አሁን እየታየ ያለውን የአደጋ ፍንጭ አስቀድሜ፣ “የቡርቃ ዝምታ” ላይ ጠቁሜ ነበር። አክራሪ “የአንድነት” ፖለቲከኞች ትምክህታቸውን ቀንሰው የመቻቻል ፖለቲካ እንዲጀምሩ መክሬያለሁ። አሁንም እመክራለሁ። አኖሌ ላይ የተፈፀመውን ጭፍጨፋ መካድ መፍትሄ አይሆንም።ድርጊቱ መፈፀሙን ማመን እና ዳዴኡኦ በገነባው ሃውልት ስር የይቅርታ እቅፍ አበባ ማኖር ይገባል። የተፈፀመውን መካድ ዋጋ የሚያስከፍል ይመስለኛል። በርግጥም ውጤቱን እያየነው ነው። Harma muraa Annoleeን እየዘፈነ የሚያድግ የኦሮሞ ልጅ፣ በተጨማሪ በአባቶቹ ላይ የተፈፀመው የሰቆቃ ታሪክ ሲካድ፣ መንጫ እንጂ እቅፍ አበባ ሊታየው አይችልም። ከዘረኝነቱ አረንቋ ለመውጣት “እርቅና መቻቻል” ያስፈልጋል። (ተክለሚካኤል…ጃዋር መሀመድን ለፈርድ ለማቅረብ ፊርማ ማሰባሰብ ተጀመረ ሲባል የምምህር ተስፋዬ ግበረእባብን ቃል ለውጦ” የእኛ ነገር፡ የተሸነፈ ርዕዮተ አገርና ገፊ ፖለቲካ” ሲል ሀገራችን ገፊ እነደሆነች የተሸነፈች ሀገር እንደሆነች…ፖለቲካ በፓል ቶክ የሚያስተምረው ወጣት ተንታኝ( ወደፊት ጠ/ሚ ሊሆን የተመኘው ውርጋጥ የሜንጫ አብዮተኛ ታቅፎ ከመሳምና ከማባባል ይልቅ ተገፍቶ ፀረ-ሕዝብ፣አሸባሪ፣ፅንፈኛ ሊሆን ጦሩን ማዘጋጀቱን ገልብጦ ፃፈው። ሌባ ነህ በለው!**(የተስፋዬን ገብረእባብ ፅሑፍ በደንብ አንብቡ) ከኤርትራ አስከ ኬንያ..ከሞቃዲሾ አስከ ኤርትራ ቤንሻንጉል ጠላትና ወዳጆቻችሁን ኢህአዴግ ቢሮ ሳትሄዱ ፓርላማ ሳትገቡ በማኅበር ሳትታቀፉ በራሳችሁ ድረገፅ ከሌቦች ተረዱ!ተማሩ!ከዚህ ቀጥሎ ባይጋ ፎረም ተፅፈው የሚለጠፉ በኢቲቪ ሽመልስ ከማል ስብሃት ነጋ..ሬድዋን ሁሴን..በረከት ስምኦንና አዜብ መስፍን ተናገሩትን አስተካክሎ በፓል-ቶክ፣ከተቃዋሚ ከድህረገጽ ከኦሮሞ ቁቤ(የእቁብ ልጆች)የጃራ ጎረምሳና ኤርትራ ሚስጥር አቀባዮቹ ከኢህአዴግ ውስጥ ፋልፋይ አፕዲዮ..ኦፍዲዮ የቃረማትን መልሶ ሲተፋው አንብቡ!…
**<<በአባ ታጠቅ ካሳ ዘመዶች የተገነባው የአንዳርጋቸው ጦር፣ ከ“አርበኞች”ና ከ“ዴምሕት” ጋር ግንባር ፈጥሮ በጌምድርን ሲቆጣጠር፣ “የቋራው አንበሳ – በ200 አመቱ ቢያገሳ – ስንቱን! ቀሰቀሰውሳ” የሚል ነጠላ ዜማ እያዜመ ከሰሜን አሜሪካና ከአውሮፓ፣ ወደ ጎንደር የሚፈስ የብረት ጎርፍ በአሳብ ማየት ይቻል ይሆን? ወይ ደግሞ ኦነግ (ABO) ሌንጮና ዲማን ሸገር ላይ አስቀድሞ በስውር ተክሎ ሲያበቃ፣ በባሌና በሶማሌ ግንባር ብቅ ይል ይሆን? ኦነግ Odaa ባንዴራውን በጋራሙለታ እና በጭላሎ ተራሮች አናት ላይ እየተከለ፣ Harma muraa Annoleeን እየዘፈነ ወደ ፊንፊኔ ሲገሰግስ በአይነ ህሊናችሁ ተመልከቱ። አሊያም ይልቃል ጌትነት ሳይቀደም ቀድሞ፣ በአራዳውና በፈረሰኛው ጊዮርጊስ እርዳታ፣ ሲተከል እንጂ ሲወረወር የማይታየውን ሰማያዊ ጦር ወርውሮ የወያኔን የልብ ትርታ ማቆም ከቻለ፣ እንደምኞቱ ነብርና ፍየል ተደጋግፈው የሚተኙባት፣ ሰላም ቁርሷ፣ ፍቅር ምሳዋ፣ እስክስታ ራቷ የሆነች ሰማያዊት ኢትዮጵያን ያለምንም ደም መመስረት ይቻለው ይሆናል። ነገን ማንም አያውቃትም! ምናልባት ይህ ሁሉ ወግ የእሳት ዳር ተረት ሆኖ ሲያበቃ፣ የዳግማዊ ወያኔ የልጅ ልጆች፣ ሳልሳዊ ወያኔ ተብለው እስከ 3000 ምእተ አመት በጠመንጃ እየቀጠቀጡ ሊገዙ ይችላሉ።…. የጦርነት መንገድ የመጨረሻ አማራጭ ነው። ወደ መጨረሻው አማራጭ ላለመድረስ የተደረገው ሙከራ በተደጋጋሚ መክሸፉ ያሳዝናል። በጣም ያሳዝናል። ቢቻል አሁንም የመጨረሻውን አማራጭ ላለመጠቀም መሞከር ይገባል።(ጃዋርና ሌንጮ አንድ ባንዲራ ይዘው ..አልተናገርኩም ወይ እዚሁ ብው ብዬ የእባቡ ቆዳ አሁን ደግሞ ታየ የውስተናው እሳት ከውች እያጋየ….ጃዋር…ኢትዮጵያ ከኦሮሞሚያ ትውጣ! ኦሮሞዎች ኢትዮጵያዊ አደለንም፣ ኢትዮጳያዊነት የአማራ ብቻ ነው፤ ፷፭ ከመቶ ሀብትና ዕድገት የኦሮሞ ቡና ነው! ኢትዮጵያዊነት በግድ የተጫነብን ነን..፺፱ ከመቶ የኦሮሞ ሙስሊም እንጂ የሌላ ሙስሊም ድምፅ የለም! ሲል ሌንጮ ለታ..ቡልቻ..ነጋሶ (ቋንቋ፣ መሬት፣ባንዲራ፣ ሥልጣን፣ አግኝተናል መከላከያውና መገንጠል ቀርቷል ከውጭ መሆኑ ቀርቶ ከውስጥ ሆነን እንታገላለን” ማንን? ለምን? ምን? ይታገላሉ? ብዬ ነበር። (አንድነት የሚባል ፓርቲ (ቃል) እንደአማራ ህዝብ መሰባሰብ ማንሰራራት (ኢትዮጵያዊነት!) ተቆጥሮ አሁን በግልና በኅብረት(በጋራ) (በደቦ) ይጠፋል ማለት ነው። እንኳን ከመለስ የቡድን (አንድ ብሄር፣ ጓደኛ፣ ዘመድ፣ አበልጅ፣ አብሮአደግ፣ አመራር) ወደ ኅይለመለስ የኅብረት አማራር( ብሔር ብሔረሰብ ከፊት ሻቢያህወአት ከኋላ የሚነዳው የደቦ አመራር አሸጋገራችሁ፡ (ከፊትም፣ ከኋላም ሆናችሁ ደግፉኝ ምሩኝ በጠ/ሚ ማዕረግ የብሄር ብሄረሰቦች ሊቀመንበር የሻቢያህወአት ጉዳይ አስፈፃሚ ኀይለመለስ እያለቀሱ ከተናገሩት የተወሰደ በለው!! እንቢኝ በል/በይ! እንቢኝ ባልን ነው ታፍረንም ተከብረንም የኖርነው!የምንኖረውም!
ዘንድሮ አለ ነገር በለው! በቸር ይግጠመን ከሀገረ ካናዳ

 https://freedom4ethiopian.wordpress.com/2014/01/31/511-4/

No comments:

Post a Comment