Saturday, August 31, 2013

የኢትዮጵያዉያን ሙስሊሞች ተቃዉሞ በለንደን


የኢትዮጵያዉያን ሙስሊሞች ተቃዉሞ በለንደን

ብሪታንያ የሚኖሩ ሙስሊም ኢትዮጵዮዉያን በዛሬዉ ዕለት ሎንደን ላይ የተቃዉሞ ሰልፍ አካሄዱ።
ተሰላፊዎቹ ሰላማዊ ትግሉ ይቀጥላል፤ ኢትዮጵያ ዉስጥ የሙስሊሞች መብት ይከበር፤ ኢትዮጵያ የሁሉም ሃይማኖት ሀገር ናት የሚሉ መፈክሮች ሲያሰሙ እንደነበር ተገልጿል። ሰልፉ የተካሄደዉ በእንግሊዝ የፓርላማ አደባባይ ከፓርላማዉ ፊት ለፊት ሲሆን በስፍራዉ ተገኝታ ሁኔታዉን በተከታተለችዉ ዘጋቢያችን ሃና ደምሴ ግምት ከሁለት መቶ በላይ ሰልፈኞች ተገኝተዋል። ወደሎንዶን ደዉዬ ሰልፉ በሚካሄድበት ሰዓት እዚያ የተገኘችዉን ሃናን እና ከሰልፉ አስተባባሪዎች አንዱን ስለሁኔታዉ አነጋግሬያለሁ፤
ሃና ደምሴ
ሸዋዬ ለገሠ
አርያም ተክሌ
dw.de

No comments:

Post a Comment