Wednesday, November 27, 2013

ፖሊስ ኢትዮ-አሜሪካዊው በሜሪላንድ ሚስቱን እና ልጁን ገድሎ ራሱን አጥፍቷል አለ



New Picture (13)
ባለፈው ሳምንት ኢትዮ-አሜሪካዊው ቢኒያም አሰፋ፣ ባለቤቱ እና ልጁ በቤት ውስጥ ሞተው መገኘታቸውን ዘ-ሐበሻ የሜሪላንድ የዜና ማሰራጫዎችን መዘገቧ ይታወሳል። በወቅቱ ለ3 ሰዎች ሞት ተጠያቂው ማን እንደሆነ ያልተገልጸ የነበረ ቢሆንም፤ የባልቲሞር ፖሊስ በዚህ የሶስት ሰዎች ህይወት መጥፋት ዙሪያ ደረስኩበት ባለው የምርመራ ውጤት ላይ በሰጠው መግለጫ “አሰቃቂ በሆነ ሁኔታ ሶስት የቤተሰብ አባላት የተገደሉት በአቶ ቢኒያም አሰፋ ነው” ብሏል። ፖሊስ ኢትዮአሜሪካዊው ቢኒያም ሚስቱን እና ልጁን ከገደለ በኋላ ራሱን አጥፍቷል ብሏል። ለበለጠ መረጃ የኤስቢሲ ባልቲሞር ቲቪ ዘገባ የሚከተለው ነው።
አቶ ቢኒያምን የምታውቁ በኮመንት ላይ አስተያየታችሁን ብትጽፉ ብዙ ወገኖች መረጃ ሊያገኙ ይችላሉ።


No comments:

Post a Comment